Uploaded by Gossa Bekele

tor

advertisement
የለውጥ ሥራ አመራር ስልጠና ደንብ እና ግዴታዎች (Terms of Reference)
መግቢያ:-
የለውጥና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፌዴሬሽን ም/ቤት
ጽ/ቤትን ተቋማዊ አሠራር ከመልካም አስተዳደር ጉድለት የጸዳ፣ ውጤታማና ቁጥብ ይሆን
ዘንድ እንከን ያለባቸውን የአሠራር ሂደቶች በመፈተሽ በተለዋጭ ዘይቤ እንዲተኩ
የማስደረግ አላማ ነው መነሻው።
ስለሆነም ይህን መሠረታዊ አላማውን እውን ማድረግ
ይችል ዘንድ ወቅታዊና ታዳሽ የእውቀትና ክህሎት ማዳበሪያ፥ በተለይ የለውጥ ሥራ
አመራር ስልጠና በሥራ ክፍሉ ላሉ ባለሙያዎች ማስፈለጉ ታምኖበታል።
የሥልጠናው አላማ፦
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፌዴሬሽን ም/ቤት ጽ/ቤት ወቅታዊ እውቀትንና ክህሎትን በመጠቀም
ተቋማዊ ለውጥንና መልካም አስተዳደር ጉዳዮችን በውጤታማነት ለማከናወን ይቻል ዘንድ
በሥራ ክፍሉ ባሉ ባለሙያዎች የስልጠናው ተፈላጊነት ታምኖበታል።
የሥልጠናው ወሰን፦
 ስልጠናው የሚካሄድበት ቦታ፦______________________________________
 የሠልጣኝ ባለሙያዎች ብዛት፦
____________________________________
 የስልጠናው ቆይታ ጊዜ፦__________________________________________
 በአሠልጣኝ የሚቀርቡ የስልጠና ቁሳቁሶች፦____________________________
በጀት
ተግባር
የስልጠናው አይነት
ትራንስፖርት
የስልጠና አቅርቦቶች
የስልጠና ሰነድ አቅርቦት
ሌሎች ተጨማሪ ወጪዎች
ጠቅላላ ወጪዎች ድምር
መግለጫ
የሰልጣኝ ብዛት
የነጠላ ዋጋ
ጥቅል ዋጋ
Download